የመጀመሪያው እንደሆነ ስለተነገረለት አካል ጉዳተኞች ላይ ያነጣጠረ የፖለቲካ ክርክር
ከጥቂት ሳምንታት በኃላ በሚደረገው ሀገራዊ ምርጫ የሚሳተፉ የአካል ጉዳተኛ ኢትዮጵያዊያንን ጉዳይ እንደምን አድርገው እንደሚያስተናግዱ የሚመረምር ክርክር ከሰሞኑ ተደርጓል። ክርክሩን የመሩት በአካል ጉዳተኞች ጉዳይ የህግ አማካሪ የሆኑት አቶ ዳኛቸው ቦጋለ ናቸው። ከአቶ ዳኛቸው ጋር ዘለግ ያለ ቆይታ ያደረገው ሀብታሙ ስዩም ሲሆን ክርክሩ እንዴት እንደተዘጋጀ እና ፋይዳው ምን እንደሆነ ጥያቄ አቅርቦላቸዋል።ተያያዥ ሀሳቦች የተነሱበት ቃለ ምልልስ በመቀጠል ይደመጣል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ