ባህር ዳር —
ህወሓት ተቆጣጥሮ በቆየባቸው አካባቢዎች ወድመዋል ያላቸውን የመሠረተ-ልማት አውታሮች በበዓሉ ሰሞን ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ላሉትና ለሚገቡት በውጭ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያ የማስጎብኘት ዕቅድ መያዙን የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።
ህወሓት ተቆጣጥሮ በቆየባቸው አካባቢዎች ወድመዋል ያላቸውን የመሠረተ-ልማት አውታሮች በበዓሉ ሰሞን ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ላሉትና ለሚገቡት በውጭ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያ የማስጎብኘት ዕቅድ መያዙን የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።