ትናንት ሃሙስ በዋይት ኃውስ እየጨመረ በመጣው መከፋፈል እና በጥላቻ ላይ የተመሰረተ አመፅን ለመዋጋት ያለመ የመሪዎች ስብሰባ ተካሂዷል። በስብሰባው ላይ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የነጭ የበላይነትን አቀንቃኞችን በመቃወም እሳቸው “መራዥ” ሲሉ ከጠሩት የፖለቲካ ክፍፍል እንዲወጡ አሳስበዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች