ፓርቲው በስም ከጠቀሳቸው ሟቾች መካከል የሁለቱ እህት እንደሆኑ የተናገሩ አንዲት ወይዘሮ፣ ወንድሞቼ ለክብረ በዓል በሔዱበት የአቦ ቤተ ክርስቲያን አቅራቢያ በመከላከያ ሠራዊት አባላት በተተኮሰ ጥይት ተገድለዋል፤ ሲሉ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።በጉዳዩ ላይ ከመንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም፡፡የአገሪቱ ወታደራዊ እና ሲቪል ባለሥልጣናት በቅርቡ በሰጧቸው አስተያየቶች፣ የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊትም ኾነ የመንግሥት የጸጥታ ኀይሎች በአጠቃላይ፣ ሲቪሎችንም ኾነ የሲቪል ተቋማትን ዒላማ አያደርጉም፤ ሲሉ መሰል ውንጀላዎችን ተከላክለዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
በጊዳ አያና ወረዳ አሥር ሲቪሎች ላይ የበቀል ግድያ መፈጸሙ ተገለጸ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች