የሰላም ማብሰሪያው መድረክና የድምፃውያኑ አስተያየት
ባሳለፍነው እሁድ የኢትዮጵያንና የኤርትራን የሰላም ማብሰሪያ ዝግጅት ላይ ለመታደም በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገኝተው ነበር። በሚሊኒየም አዳራሽ የሁለቱም ሃገራት መሪዎች የተገኙበትን ዝግጅት ለማድመቅ ወደ አራት መቶ የሚጠጉ የጥበብ ባለሙያዎች ተገኝተውም ነበር።በመድረኩ ከተጋበዙት ድምፃውያን መካከል ቴዎድሮስ ካሳሁንና ሃጫሉ ሁንዴሳ ያስተላለፉት መልዕክት ተከትሎ በርካታ በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን አስተያየቶች ተሰጥተዋል። የተፈጠርው ምን ነበር? ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች