አዳጊ ሴት ልጆች ለፆታ ንግድ እየተጠለፉ ነው
እ.አ.አ በ2016 ዓ.ም 7500 በላይ የፆታ ንግድ እየተካሄደ እንደሚገኝ ድርጊቱን ለመከላከል በዩናይትድ ስቴትስ ለተቋቋመው ድርጅት መረጃ ደርሷል። በዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ የሚገኙ በመካከለኛውና በዝቅተኛ ገቢ ከሚተዳደሩ ቤተሰብ የሚገኙ አዳጊ ሴት ልጆችን በመከታተልና በቁሳቁስ በመደለል እንደሚያጠምዱዋቸው ነው መረጃው የሚያሳየው። የአሜሪካ ድምፅ ባልደረባችን ካሮላይን ፐርሱት ከፖሊሶች ምርመራ ጋር አብራ በመጓዝ ያደረሰችን ዘገባ ነው። የመጀመሪያው ክፍል እነሆ!
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ