የተፈናቃዮቹን ኹኔታ አስመልክተው ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየት የሰጡ የአካባቢው ነዋሪዎች፣ ተፈናቃዮቹ ከ20 ቀናት በላይ ለኾነ ጊዜ፣ የምግብ እና የመጠለያ ርዳታ ስላላገኙ ለችግር መዳረጋቸውን አስረድተዋል፡፡ የጋምቤላ ክልል አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ቢሮ በበኩሉ፣ “ተፈናቃዮቹ በቅርቡ ርዳታ ይደርሳቸዋል፤” ብሏል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች