Print
ሰሞኑን በተለያዩ የኦሮምያ አካባቢዎች የተደረገውን ተቃውሞ ሰልፍ ተከትሎ የመንግሥት የፀጥታ አካላት የወሰዱት እርምጃ ከኃይል በላይ እና አግባብ ያልሆነ ነው ሲል የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገለፀ።
የኦሮምያ ፀጥታ አስተዳደር በበኩሉ ለእርምጃው አስገዳጅ ሁኔታዎች የነበሩ ቢሆንም ሊመረመሩ የሚገቡ ነገሮች ይኖራሉ ብሏል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available