በኦሮሚያ ክልል ግጭት በፍጥነት እንዲቆም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጥሪ አቀረቡ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በኦሮሚያ ክልል የሚካሔደው ጦርነት በአስቸኳይ እንዲያቆም ጥሪ አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ዛሬ ረቡዕ፣ በወለጋ ስታዲየም ለነቀምቴ ከተማ ነዋሪዎች ባደረጉት ንግግር፣ በክልሉ የቀጠለውን ግጭት አላስፈላጊነት በመግለጽ የሰላም መልእክት አስተላልፈዋል። የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የኦሮሞ ፈዴራሊስት ኮንግረስ ሊቀ መንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና በበኩላቸው፣ መንግሥት የሚያደርገውን ጥሪ በሐቅ ተግባራዊ ማድረግ እንዳለበት አሳስበዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች