ዶክተር መረራ ጉዲና ወደ ዩናትድ ስቴትስ ጉዟቸዉ ተሰናከለ
የኦሮሞ ፌዴራሲስት ኮንግረስ መሪ ዶክተር መረራ ጉዲና ወደ ዩናትድ ስቴትስ ሊያደርጉ የነበረዉ ጉዟቸዉ ፣ ፓርፖርታቸዉ ላይ ተገኘ በተባለዉ ችግር መሰናከሉን ተናገሩ። ዶክተር መረራ በዚህ ቅዳሜና እሁድ ዋሽንግተን ዲሲ ዉስጥ የሚካሄድ ”Vision Ethiopia” የተባለ ሲቪል ማህበረሰቦችና የፓለቲካ ድርጅቶች ጉባኤ ላይ ንግግር ሊያደርጉ ወዲህ ወደ ዋሽንግተን ዲሲ ሊመጡ ነበር። ፓርፖርታቸ ችግሩ አለዉ መባሉ እስክ ዛሬ መፍትሔ እንዳላገኘ ዶክተር መረሩ ገልጸዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ