በልደት ቀኗ የልብ ሕሙማንህፃናትን የምትጠግነው
ሕይወት ታደሰ የምትኖረው ዩናይትድ ስቴትስ ነው። በየዓመቱ በልደት ቀኗ የተለያዩ ማኅበራዊ ሚዲያዎችን በመጠቀም ለኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕፃናት ገንዘብ ትለግሳለች። ሕይወት ዘንድሮ 1.2 ሚሊየን ብር አሰባስባለች። ይሄ ተግባሯ የባንክ ሂሳቧን እስከመዘጋት የሚያደርስ ፈተና ላይ ቢያደርሳትምአንዴ ተነሳስታ ቆርጣለችና “ላይፍ ፎር አፍሪካ” ብላ የሰየመችውን ድርጅት መሠረተች። ሥራዋን ለጋቢና ቪኦኤ አድማጮች አካፍላለች። /ሙሉውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ/
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች