"አካል ጉዳተኛ ሴቶች ይችላሉ ብለን ስንወጣ እጣቢ ተደፍቶብን ያውቃል" ወ/ሮ ሂዳያ አሊ
ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን በዛሬው ዕለት “የዛሬው የሰረአተ ፆታ እኩልነት ለዘላቂ ሕይወት” በሚል ቃል በመላው ዓለም ታስቦ ውሏል፡፡ ቀኑን ታሳቢ በማድረግ በሃረሪ ክልል የሴት አካል ጉዳተኞች ማኅበር መስራች የሆኑ ሁለት አካል ጉዳተኛ የመብት ተሟጋቾችን ጋብዘናል፡፡ ወ/ሮ ሂዳያ አሊ እና ወ/ሮ አዜብ ሺፈራው የሃረሪ አካል ጉዳተኛ ሴቶች ለትምህርት ለሥራ እንዲወጡ በማኅበራቸው አማካኝነት ራሳቸው ተምሳሌት አድርገው እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ፡፡ ማኅበረሰቡን ለማስተማር ስንወጣ ቆሻሻ እጣቢ እስከመደፋት ደርሶብን ያውቃል ይላሉ፡፡ ሙሉ ቆይታውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች