የኢትዮጵያ ሴቶች የመብት ማዕከል የወጣቶች ዘርፍ ያስተባበረውና ወደ መካከለኛው ምስራቅ ሀገሮች በመጉረፍ ለስቃይ ስለሚዳረጉ ወጣት ኢትዮጲያውያት ግንዛቤ ለማስጨበጥ የታለመ የዕግር ጉዞ ባለፈው ቅዳሜ በዋሽንግተን ዲሲ ተካሂዷል።
Your browser doesn’t support HTML5
ከማዕከሉ የወጣቶች ዘርፍ መሪ ከወይዘሮ አያንቱ አበበ ጋር የተካሄደውን ውይይት ያድምጡ
Your browser doesn’t support HTML5
ከማዕከሉ የወጣቶች ዘርፍ መሪ ከወይዘሮ አያንቱ አበበ ጋር የተካሄደውን ውይይት ያድምጡ