Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ የመድብለ ፓርቲዎች እጣ እያነጋገረ ነው
«የኢሕአዲግ አብዮታዊ ዲሞክራሲ፣ አንድ የፖለቲካ ድርጅት ብቻ እንዲኖርና ሌሎች እንዲጠፉ የሚፈልግ ነው፣» ሲሉ አንድ የቀድሞ የቀድሞው የአረና ትግራይ ሊቀ-መሪ ተናገሩ።
አንዲት የሕወሃት ባለሥልጣን በበኩላቸው «ፓርቲዎቹ ይህን የሚሉት፣ ህብረተሰቡ ስለማይቀበላቸውና ድክመታቸውን ለመሸፈን ነው፤» ሲሉ መልስ ሰጡ። ዝርዝሩን ከዚህ ያድምጡ።