ባለፈው ህዳር 27 ቀን 2007 አም. በየመን ዐልማካ ወደብ አጠገብ በደረሰ የጀልባ መስመጥ አደጋ 70 ኢትዮጵያውን መሞታቸውን የጠቀሱ የአለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሃን ዘገባዎች የተሳሳቱ መሆነቸውን አረጋግጫለሁ ሲል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
አዲስ አበባ —
ባለፈው ህዳር 27 ቀን 2007 አም. በየመን ዐልማካ ወደብ አጠገብ በደረሰ የጀልባ መስመጥ አደጋ 70 ኢትዮጵያውን መሞታቸውን የጠቀሱ የአለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሃን ዘገባዎች የተሳሳቱ መሆነቸውን አረጋግጫለሁ ሲል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ በተናገሩት መሰረት የማጣራቱ ተግባር የተካሄደው ከየመን የጸጥታ ሃይሎች ጋር በመተባበር ነው። ዘጋብያችን እስክንድር ፍሬው አምባሳደር ዲናን አነጋግሮ የላከው ዘገባ ቀጥሎ ይቀርባል። ዝርዝሩን ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
70 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በየመን ባህር ሞቱ የተባለው ዜና የተሳሳተ ነው ሲል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።