የዝናብ እጥረት በኢትዮጳያ

  • እስክንድር ፍሬው

JPEG Image

በአገሪቱ የዝናም እጥረት ከተከሰተ ጀምሮ በተለይ በቆላማ አካባቢዎች የእንሰስሳት መኖ አቅርቦት ሥራ እየተካሄደ መሆኑን የግብርና ሚንስቴር አስታወቀ።

በአገሪቱ የዝናም እጥረት ከተከሰተ ጀምሮ በተለይ በቆላማ አካባቢዎች የእንሰስሳት መኖ አቅርቦት ሥራ እየተካሄደ መሆኑን የግብርና ሚንስቴር አስታወቀ። ለረሀብ የተጋለጡም ሆኑ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ሰዎች ግን የሉም አለ። እስክንድር ፍሬው ዘገባ ልካል። ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

Ethiopia Rain Shortage 08-13-15