የዓለም የኤነርጂ መሪዎች ጉባኤ በመጪዉ ሳምንት በአዲስ አበባ ይጀመራል /ርዝመት -5ደ52ሰ/

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ በኤነርጂ ዘርፍ ያለዉን ዓለምአቀፍ ልምድ እንድትቀስም እድል ይፈጥራል ሲሉ አንድ የዉሃ መስኖ ኤሌክትሪክ ሚኒስትር የስራ ሃላፊ ተናግረዋል።