በኦሮምያ ክልል የተቀሰቀሰው የተቃውሞ እንቀስቃሴ ዛሬም በአንዳንድ አካባቢዎች መቀጠሉ እየተዘገበ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮምያ ክልል በየተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ትምህርት ቤት ተማሪዎችና አንዳንድ የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች፣ የአዲስ አበባንና የፊንፊኔ ዙርያ ዞኖች የማስተር ፕላን እቀድ አስመልክቶ ከሁለት ወራት በላይ ያስቆጠረው የተቃውሞ እንቀስቃሴ፣ ዛሬም በአንዳንድ አካባቢዎች መቀጠሉ እየተዘገበ ነው።