የደቡብ ሱዳን የአማጽያን መሪ ጉዳያቸውን ለአፍሪካ ህብረት ለማቅረብ ወስነዋል

Your browser doesn’t support HTML5

የደቡብ ሱዳን የአማጽያን መሪ ሪያክ ማቻር ፕረዚዳንት ሳልቫ ኪር በሀገሪቱ 28 ከፍላተ ሀገር እንዲኖሩ ለማደረግ ማቀዳቸውን በመቃወም ጉዳያቸውን ለአፍሪካ ህብረት ለማቅረብ ወስነዋል።