ድምጽ ፍርድ ቤትን በመድፈር እስር ቤት የሚገኙ ተቃዋሚዎች ጉዳይ ማርች 04, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 አቶ አንዳርጋቸዉ ጽጌን በምስክርነት ማቅረብ ሰለማልችል ክሱ ይሰረዝልኝ ሲሉ አንደኛዉ ተከሳሽ አቶ ዘላለም ወርቅአገኘሁ ያቀረቡትንም አቤቱታ ፍርድ ቤቱ ዉድቅ አድርጓል።