ፍርድ ቤትን በመድፈር እስር ቤት የሚገኙ ተቃዋሚዎች ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

አቶ አንዳርጋቸዉ ጽጌን በምስክርነት ማቅረብ ሰለማልችል ክሱ ይሰረዝልኝ ሲሉ አንደኛዉ ተከሳሽ አቶ ዘላለም ወርቅአገኘሁ ያቀረቡትንም አቤቱታ ፍርድ ቤቱ ዉድቅ አድርጓል።