የክሊንተን ኢሜይሎች፥ አዲሱ ሪፖርትና የቀጠለው ውዝግብ

Your browser doesn’t support HTML5

“ምንም እንኳን የተፈቀደ ቢሆንም፤ ሁለት ራሳቸውን የቻሉ የኢሜል አድራሻዎች መጠቀም ነበረብኝ። አንዱ የግል፤ ሌላው ከሥራ፥ ከኃላፊነቴ ጋር ለተዛመዱ አገልግሎቶች የሚውል። ያን ያለማድረጌ ስህተት ነው። ይቅርታ እጠይቃለሁ። ኃላፊነት የምወስድበት ነው።” በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የዲሞክራቲክ ፓርቲ ተፎካካሪ ሂላሪ ክሊንተን።