በኢሬቻ በዓል አከባበር ላይ በርካቶች መሞታቸውን ተከተሎ በአዲስ አበባ ተቃውሞ ተቀሰቀሰ
Your browser doesn’t support HTML5
በቢሾፍቱ የኢሬቻ በዓል አከባበር ላይ በርካቶች መሞታቸውን ተከተሎ በአዲስ አበባ ዙሪያ ባሉ በኦሮሚያ ከተሞችና በዋና ከተማዋ አንዳንድ አካባቢዎች የተቃውሞ እንቅስቃሴ ከሰኞ ማታ ጀምሮ መካሄዱን የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5