"ሂላሪ ብትመረጥ አዲስ ልምድ ታመጣለች" የፖለቲካ ሣይንስ ተማሪ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ዶናልድ ትራምፕ ከስደተኞች አንፃር የሚከተሉት ፖሊሲ እንደሚያሳስባቸው የገለፁት ቬኦኤ ያነገራቸው ኢትዮጵያውያን አስተያየት ሰጭዎች ነገ በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሂላሪ ክሊንተን ማሸናፋቸውን እንደሚመርጡ ገልፀዋል፡፡