ድምጽ በኦሮሚያ ለአስር ሺሕ የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ ተሰጠ ጃንዩወሪ 05, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት አቶ ለማ መገርሳ የተቀመጡ መስፈርቶችን ላሟሉና በፈጸሙት ወንጀል ለተፀፀቱ አስር ሺሕ የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረጉ።