ድምጽ ለዘላቂ መፍትሄ እርቀ ሰላም እንደሚያስፈልግ ተገለፀ ጃንዩወሪ 10, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ተፈጥሮ የነበረው አለመረጋጋት ሰከን ያለ ቢመስልም ለዘላቂ መፍትሄ ግን እርቀ ሰላም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስታወቀ።