ለዘላቂ መፍትሄ እርቀ ሰላም እንደሚያስፈልግ ተገለፀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ተፈጥሮ የነበረው አለመረጋጋት ሰከን ያለ ቢመስልም ለዘላቂ መፍትሄ ግን እርቀ ሰላም እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስታወቀ።