ድምጽ ከ5 ሚሊዮን ተኩል በላይ ኢትዮጵያውያን የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ጃንዩወሪ 17, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በጎርፍ አደጋና አዲስ ባጋጠመ ድርቅ ምክንያት 5.6 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው መንግሥትና አጋሮቹ ይፋ አደረጉ።