ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በሙሑሩ አንደበት

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ታዋቂው የታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በተለይ በኢኮኖሚ ታሪክ ዘርፍ ፈር ቀዳጅ ሥራ መስራታቸውን አንጋፋ ኢትዮጵያዊ ሙሑር ተናግረዋል፡፡