ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ አምባሳደር ሰየመች

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አንጋፋው ዲፕሎማት ማይክል አርተር ሬኖር በኢትዮጵያ ቀጣዩ የሀገራቸው አምባሳደር እንዲሆኑ አጭተዋል፡፡