ድምጽ ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ አምባሳደር ሰየመች ሜይ 26, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አንጋፋው ዲፕሎማት ማይክል አርተር ሬኖር በኢትዮጵያ ቀጣዩ የሀገራቸው አምባሳደር እንዲሆኑ አጭተዋል፡፡