በኩዌት የተጀመረውን የሰላም ጥረት እንደምትደግፍ ኢትዮጵያ አስታወቀች

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኳታርና በሌሎች የሰላጤው ሀገራት መካከል የተፈጠረው ውዝግብ በሰላማዊ መንገድ መፈታቱን አንደምትደግፍ ኢትዮጵያ አስታወቀች፡፡