ድምጽ በኩዌት የተጀመረውን የሰላም ጥረት እንደምትደግፍ ኢትዮጵያ አስታወቀች ጁን 12, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በኳታርና በሌሎች የሰላጤው ሀገራት መካከል የተፈጠረው ውዝግብ በሰላማዊ መንገድ መፈታቱን አንደምትደግፍ ኢትዮጵያ አስታወቀች፡፡