የአዲስ አበባ ግብር ከፋዮች ማማረር ቀጥለዋል

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የ2009ዓ.ም. የቀን ገቢ ግምት የተጋነነና ትርፍና ኪሳራችንን ግምት ያላስገባ ነው፤ ያሉ የአዲስ አበባ ግብር ከፋዮች ማማረራቸውን ቀጥለዋል፡፡