ድምጽ የአዲስ አበባ ግብር ከፋዮች ማማረር ቀጥለዋል ጁላይ 11, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የ2009ዓ.ም. የቀን ገቢ ግምት የተጋነነና ትርፍና ኪሳራችንን ግምት ያላስገባ ነው፤ ያሉ የአዲስ አበባ ግብር ከፋዮች ማማረራቸውን ቀጥለዋል፡፡