የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመኢአድና ሰማያዊ ፓርቲ ክስ "ተቀባይነት የለውም" አለ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

መኢአድና ሰማያዊ አቅደውት የነበረው ሕዝባዊ ስብሰባ ያልተካሄደው፣ በራሳቸው በፓርቲዎቹ ምክንያት እንደሆነ የአዲስ አበባ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ፓርቲዎቹ ሕዝባዊ ስብሰባውን ለማካሄድ የሚያስፈልጉ የተለመዱ ሂደቶችን ተከታትለው፣ አላጠናቀቁም ነው ያለው፡፡