ድምጽ 2009 ዓ.ም "አስቸጋሪ ዓመት ነበር" ሲሉ ሁለት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተናገሩ ሴፕቴምበር 08, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 እየተጠናቀቀ ያለውን የ2009 ዓ.ም. “አስቸጋሪ ዓመት ነበር" ሲሉ የገለፁት ሁለት ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአዲሱ የ2010 ዓ.ም ለውጥ ለማምጣት ሠላማዊ ትግላቸውን እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል፡፡