የኢትዮጵያ መንግሥት በዚምባቡዌ እና በግብፅ ጉዳይ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት በዚምባቡዌ የሚደረግን የአመራር ለውጥ ከኮሎኔል መንግሥቱ ተላልፎ የመሰጠት ዕድል ጋር አያይዞ እንደማይመለከት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡