ድምጽ የኢትዮጵያ መንግሥት በዚምባቡዌ እና በግብፅ ጉዳይ ኖቬምበር 24, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ መንግሥት በዚምባቡዌ የሚደረግን የአመራር ለውጥ ከኮሎኔል መንግሥቱ ተላልፎ የመሰጠት ዕድል ጋር አያይዞ እንደማይመለከት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡