ድምጽ በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች ግጭት ለተፈናቀሉ ድጋፍ ዲሴምበር 22, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ የተፈናቀሉ ዜጎችን ለመደገፍ የበኩላቸውን እያደረጉ መሆኑን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበርና ዓለምቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታውቀዋል፡፡