ድምጽ በኢትዮጵያ የውጭ ጉዲፈቻን የሚከለክል ሕግ ፀደቀ ጃንዩወሪ 10, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው ስብሰባ የውጭ ጉዲፈቻን የሚከለክል ሕግ አፅድቋል፡፡ በዚህም መሠረት የውጭ ሀገር ዜጎች ኢትዮጵያውያን ሕፃናትን በጉዲፈቻ መውሰድ አይችሉም፡፡