ድምጽ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዙሪያ የኢትዮጵያ ፓርላማ ውሎ ማርች 02, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣውና ለኢትዮጵያ ፓርላማ የቀረበው የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ፣ ዛሬ “ያልተለመደ” ከሚባል ሰፊ ተቃውሞ ጋር ፀድቋል፡፡