በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዙሪያ የኢትዮጵያ ፓርላማ ውሎ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣውና ለኢትዮጵያ ፓርላማ የቀረበው የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ፣ ዛሬ “ያልተለመደ” ከሚባል ሰፊ ተቃውሞ ጋር ፀድቋል፡፡