የመድረክ መሪ ስለኢሕአዴግ መጭ ስብሰባዎችና ስለኢትዮጵያ ፖለቲካ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ምክትል ሊቀመንበርና የመድረኩ የውጭ ግንኙነቶች ኃላፊ የሆኑት ዶ/ር በየነ ከአሜሪካ ድምፅ በወቅቱ የኢሕአዴግ ሊቀመንበር ምርጫ ጉዳይ ላይ ሃሣብ እንዲሰጡ ተጠይቀው አካሄዱ እስከአሁን ከታየው የተለየ እንደማይሆን፤ ሊቀመንበር ሆኖ የሚመረጠው ሰው የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ይሆናል ብለው እንደሚያምኑ ገልፀዋል።