እነ እስክንድር ነጋ እንደገና ተያዙ

Your browser doesn’t support HTML5

በቅርቡ ከእሥር የተፈቱትን እስክንድር ነጋን፣ ተመስገን ደሣለኝን፣ አንዱዓለም አራጌን በፍቃዱ ኃይሉን ጨምሮ 12 ሰዎች ዛሬ ምሽት ላይ በፖሊስ በቁጥጥር ሥር ዋሉ።