የዶ/ር አብይ አሕመድ ፓርቲ የሚተችበት የዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብት እጦት በሕግ ባለሞያዎች እይታ

Your browser doesn’t support HTML5

ፓርቲያቸውና የኢትዮጵያ መንግሥት በሀገር ውስጥና በዓለም አቀፍ መድረክ ለረጅም ዓመታት የሚወቀስበትንና እየተወቀሰ የሚገኝበትን የዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብት ጥሰት ለማሻሻል፣ እስረኞችን ለመፍታትና በእስር ቤቶች ውስጥ ይፈፀማሉ የሚባሉትን የማሰቃየት ተግባራት የማስቆም እርምጃ በአጭር ጊዜ ውስጥ መውሰድ ይችላሉ? ጽዮን ግርማ በኢትዮጵያ የሚገኙ አራት ጠበቆችን አነጋግራ ያሰናዳችውን ዘገባ ያድምጡ።