አዲሱ የኢትዮጵያ መሪ ሹም ሽር ያካሂዱ፣ አዲስ ካቢኔ ይመሥርቱ የወጣ መረጃ የለም
Your browser doesn’t support HTML5
ኦፊሴላዊ ሥራቸውን ትናንት በቃለ-መሃላ የጀመሩት አዲሱ የኢትዮጵያ መሪ ዶ/ር አብይ አሕመድ የመጀመሪያ እንግዳቸው የሆኑትን የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪን ዛሬ በቢሯቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5