ድምጽ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ከግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ ጋር ተወያዩ ኤፕሪል 04, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 አዲሱ የኢትዮጵያ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከግብፁ ፕሬዚዳት አብዱል ፈታህ አልሲሲ ጋር በስልክ መወያየታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡