ድምጽ "ዶ/ር አብይ አሕመድ የገቡትን ቃል በተግባር እንዲፈፅሙ እንጠብቃለን" ተቃዋሚ ፓርቲዎች ኤፕሪል 12, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 አዲሱ የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የገቡትን ቃል በተግባር እንዲፈፅሙ እንጠብቃለን ሲሉ የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች አስታወቁ፡፡