ድምጽ "ጥያቄያችን የማንነት ነው"- አቶ አታላይ ዛፌ ኤፕሪል 16, 2018 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 ጥያቄያቸው የማንነት እንጂ የልማት እንዳልሆነ በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የወልቃይት ኮሚቴ አመራር አባላት አቶ አታላይ ዛፌ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።