"ጥያቄያችን የማንነት ነው"- አቶ አታላይ ዛፌ

Your browser doesn’t support HTML5

ጥያቄያቸው የማንነት እንጂ የልማት እንዳልሆነ በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የወልቃይት ኮሚቴ አመራር አባላት አቶ አታላይ ዛፌ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።