በጉጂ ዞን በኦሮሞ እና በጌዲኦ ተወላጆች መካከል የተቀሰቀሰው መፍትሔ ያስፈልገዋል ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች በኦሮሞ እና በጌዲኦ ተወላጆች መካከል በተፈጠረ ግጭት ከሁለቱም ወገን ብዙ ሰዎች መሞታቸውንና በሺዎች የሚቆጠሩ ከቀያቸው ተፈናቅለው በችግር ላይ እንደሚገኙ ነዋሪዎች ገለፁ።
Your browser doesn’t support HTML5