አብይ አሕመድ ጂቡቲ ናቸው
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ሥልጣን ከተረከቡ የመጀመሪያ የውጭ ጉዟቸውን ዛሬ ወደ ጂቡቲ አድርገዋል። የጂቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ ዶክተር አብይ አሕመድን ጂቡቲ-አምቦሌ ዓለምአቀፍ አይሮፕላን ጣቢያ ላይ ተገኝተው ተቀብለዋቸዋል።
Your browser doesn’t support HTML5