ድምጽ የቤንሻንጉል ተፈናቃዮች ከአማራ ክልል መንግሥት ምላሽ አለማግኘታቸውን ገለፁ ሜይ 09, 2018 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 የተፈናቃዮቹ ጥያቄያቸው በተወለዱበት ክልል መልሶ መቋቋም መሆኑን በመጥቀስ ሌሎች ክልሎች በጎሳ ግጭት ለተፈናቀሉ ነዋሪዎቻቸው የሚሰጡትን እርዳታ አማራ ክልልም ሊሰጣቸው እንደሚገባ ይናገራሉ።