ዶ/ር ፍቅሩ ማሩን ጨምሮ አምስት ሰዎች በዛሬው ዕለት ከእስር ተለቀቁ
Your browser doesn’t support HTML5
ከእስር ከተለቀቁት መካከል ዶ/ር ፍቅሩ ማሩንና አቶ አግባው ሰጠኝን አነጋግረናቸዋል። አቶ አግባው ሰጠኝ ዛሬም ድረስ ጨለማ ቤት ተዘግቶባቸው የሚገኙት ጓደኞቹ በሙሉ እስካልተፈቱ ደስተኛ እንዳልሆነ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግሯል። በምርመራ ወቅት በምስማር ከመቸንከር ጀመሮ አሰቃቂ ድብደባ እንደተፈፀመበት ተናሯል።