በሲዳማ የደርሰው አደጋ እንዳይደገም ስጋት እንዳላቸው ተወላጆቹ ገለፁ

Your browser doesn’t support HTML5

በሲዳማ እና ምዕራብ አርሲ ዞኖች አዋሳኝ አካባቢ በደረሰ የመሬት መንሸራተት የተረፉ ሰዎች ተጨማሪ አደጋ እንዳይደርስባቸው አስፈላጊው እርዳታ ሊደረግላቸው ይገባል ሲሉ በውጭ የሚገኘው የሲዳማ ተወላጆች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።