“ሀገሪቱ በአስቸኳይ ሕጋዊ ተቋማትን ልትገነባ ይገባል” - ባለሞያዎች

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ የተለያዩ ቦታዎች እየተከሰቱ ያሉ ግጭቶችንና ሞቶችን ለማስቀረት ሀገሪቱን በፍጥነት ወደ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ማስገባትና ፍትሐዊና ሕጋዊ ተቋማትን መገንባት አስፈላጊ መሆኑን ያነጋገርናቸው ባለሞያዎች ገለፁ።