ጠ/ር አብይ በሶማሌ ክልል ስለተፈጠረው የፀጥታ ሁኔታና ግጭት መፍትኄ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከዩናይትድ ስቴይትስ ከተመለሱ በኋላ በስፋት ያተኮሩት በሶማሌ ክልል የተፈጠረውን የፀጥታ ሁኔታና ግጭት መፍትኄ ለመስጠት መሆኑን አስታውቋል።